አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴርና የሲቪክ ማህበራት በአጋርነት መስራት የሚያስችላቸው የትብብር ማእቀፍ መዘጋጀቱ ተገለፀ።
በዛሬው እለትም በተዘጋጀው ማዕቀፍ ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴርና የሲቪክ ማህበራት በአጋርነት መስራት የሚያስችላቸው የትብብር ማእቀፍ መዘጋጀቱ ተገለፀ።
በዛሬው እለትም በተዘጋጀው ማዕቀፍ ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።