የሀገር ውስጥ ዜና

የሰላም ሚኒስቴርና የሲቪክ ማህበራት በአጋርነት መስራት የሚያስችላቸው የትብብር ማእቀፍ ተዘጋጀ

By Tibebu Kebede

March 03, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴርና የሲቪክ ማህበራት በአጋርነት መስራት የሚያስችላቸው የትብብር ማእቀፍ መዘጋጀቱ ተገለፀ።

በዛሬው እለትም በተዘጋጀው ማዕቀፍ ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።