የሀገር ውስጥ ዜና

ከመላው ዓለም በመሰባሰብ ዒድን በጋራ ለማክበር የቀረበው ጥሪ አንድነታችንን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው -የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት

By Feven Bishaw

April 05, 2022

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ከዒድ እስከ ዒድ ወደ ሀገር ቤት” በሚል በመላው ዓለም ለሚገኙ ሙስሊሞች እና ሌሎች ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በኢትዮጵያ ተገኝተው በዓላትን እንዲያከብሩ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል።