Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል፡፡
ባለሙያዎቹ በጉብኝታቸው የኢንዱስትሪ ፓርኩን ዝርዝር የስራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል፡፡
የኢንዱስትሪ ልማት ኮርፖሬሽን በትናንትናው ዕለት በኢትዮጵያ ለሚገኙ የግልና የመንግስት የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የደብረ ብርሀን ኢንዱስትሪ ፓርክ ዝርዝር የስራ እንቅስቃሴን ማስጎብኘቱ ይታወሳል፡፡
ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version