አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2014(ኤፍ ቢ ሲ)የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡
ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ የተሰኘው የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ቡድን በኢትዮጵያ የቅድመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት አድርጓል።
አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2014(ኤፍ ቢ ሲ)የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡
ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ የተሰኘው የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ቡድን በኢትዮጵያ የቅድመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት አድርጓል።