የሀገር ውስጥ ዜና

የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

By Feven Bishaw

March 22, 2022

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2014(ኤፍ ቢ ሲ)የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡

ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ የተሰኘው የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ቡድን በኢትዮጵያ የቅድመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት አድርጓል።