የሀገር ውስጥ ዜና

የብልጽግና ፓርቲ በመተዳደሪያ ደንቡ ባስቀመጠው አግባብ መሰረት ምርጫ በማካሄድ ጠንካራ የአመራር አደረጃጀት መፍጠር ችሏል

By Feven Bishaw

March 18, 2022

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ በመተዳደሪያ ደንቡ ባስቀመጠው አግባብ መሰረት ምርጫ በማካሄድ ጠንካራ የአመራር አደረጃጀት መፍጠር ችሏል ሲሉ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ተስፋዬ በልጂጌ ገለጹ።

የፓርቲው አመራሮች ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ነገ ለማሻገር በቁርጠኝነት እንደሚሰሩም ነው ያረጋገጡት፡፡