Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሩሲያ ጦር በዩክሬን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር በዩክሬን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ማድረጉ ተሰማ።
ጊዜያዊ የተኩስ አቁሙ በበርካታ የዩክሬን ከተሞች ከዛሬ ጀምሮ እንደሚተገበር ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል።

የተኩስ አቁሙ ለዜጎች ሰብዓዊ መተላለፊያ ለማመቻቸት ያለመ ሲሆን÷ ይኸውም በኬቭ፣ ማሪፖል፣ ካርኪቭ እና ሱሚ ከተሞች ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ነው የተገለጸው፡፡

የተኩስ አቁሙ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ ግን የተገለጸ ነገር የለም፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version