አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ በሰገን ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሔደ ነው ፡፡
በኮንፈረንሱ ከኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የአካባቢያችንን ሰላም በማስጠበቅ በሀገሪቱ የተጀመረውን ልማት እናስቀጥላለን ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ በሰገን ከተማ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሔደ ነው ፡፡
በኮንፈረንሱ ከኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የአካባቢያችንን ሰላም በማስጠበቅ በሀገሪቱ የተጀመረውን ልማት እናስቀጥላለን ብለዋል።