አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኀብረተሰቡን ኑሮ የሚለውጡ በርካታ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡
በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ የልዑካን ቡድን ምዕራብ ሸዋ ዞን ጊንጪ አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የ’ኬኛ ቢቬሬጅ ኢንዱስትሪ’ እና የአምቦ-ጉደር አስፋልት መንገድ ግንባታን ጎብኝቷል።
አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኀብረተሰቡን ኑሮ የሚለውጡ በርካታ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡
በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ የልዑካን ቡድን ምዕራብ ሸዋ ዞን ጊንጪ አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የ’ኬኛ ቢቬሬጅ ኢንዱስትሪ’ እና የአምቦ-ጉደር አስፋልት መንገድ ግንባታን ጎብኝቷል።