Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ወርቅ ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች ላይ አፈር ተደርምሶ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ባሌ በጎሎልቻ ወረዳ ወርቅ ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች ላይ አፈር ተደርምሶ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

ከሞት አደጋው በተጨማሪ፥ በአደጋው 11 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ከባሌ ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version