አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ አሁን ላይ ኃይል በማመንጨት ያሳየው ተስፋና ፋይዳ ፖለቲካው ሀገርና ህዝብን አስቀድሞ ይጓዝ ዘንድ ጥቅሙ ከፍ ያለ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች አሁን ላይ ሃይል ማመንጨት የጀመረዉ የህዳሴዉ ግድብ የአንድነታችን ማሳያ ነዉ ሲሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ አሁን ላይ ኃይል በማመንጨት ያሳየው ተስፋና ፋይዳ ፖለቲካው ሀገርና ህዝብን አስቀድሞ ይጓዝ ዘንድ ጥቅሙ ከፍ ያለ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች አሁን ላይ ሃይል ማመንጨት የጀመረዉ የህዳሴዉ ግድብ የአንድነታችን ማሳያ ነዉ ሲሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡