አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ (ወናንካ አያና) በዓል ለ2ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡
የወናንካ አያና ክብረበዓል አጎራባች ከሚገኙ ብሔረሰቦች ጋር ለሚኖር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር አዎንታዊ አስተዋጽኦ የሚያበርከት መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ (ወናንካ አያና) በዓል ለ2ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡
የወናንካ አያና ክብረበዓል አጎራባች ከሚገኙ ብሔረሰቦች ጋር ለሚኖር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር አዎንታዊ አስተዋጽኦ የሚያበርከት መሆኑ ተገልጿል፡፡