የሀገር ውስጥ ዜና

የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል እየተከበረ ነው

By Feven Bishaw

February 19, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡርጂ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ (ወናንካ አያና) በዓል ለ2ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡

የወናንካ አያና ክብረበዓል አጎራባች ከሚገኙ ብሔረሰቦች ጋር ለሚኖር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር አዎንታዊ አስተዋጽኦ የሚያበርከት መሆኑ ተገልጿል፡፡