የሀገር ውስጥ ዜና

ድርቁ በዱር እንስሳት ላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረቶች እየተደረጉ ነው

By Feven Bishaw

February 16, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድርቁ በዱር እንስሳት ላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የቦረና ብሔራዊ ፓርክ ገልጿል።

በዚህም ገንዳ በመስራት ውሃ በተሽከርካሪ የማቅረብ ሙከራዎች በመደረግ ላይ ቢሆኑም ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፓርኩ በነበረው ቅኝት በድርቁ የሞቱ የዱር እንስሳትን ተመልክቷል።