አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድርቁ በዱር እንስሳት ላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የቦረና ብሔራዊ ፓርክ ገልጿል።
በዚህም ገንዳ በመስራት ውሃ በተሽከርካሪ የማቅረብ ሙከራዎች በመደረግ ላይ ቢሆኑም ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፓርኩ በነበረው ቅኝት በድርቁ የሞቱ የዱር እንስሳትን ተመልክቷል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድርቁ በዱር እንስሳት ላይ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የቦረና ብሔራዊ ፓርክ ገልጿል።
በዚህም ገንዳ በመስራት ውሃ በተሽከርካሪ የማቅረብ ሙከራዎች በመደረግ ላይ ቢሆኑም ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፓርኩ በነበረው ቅኝት በድርቁ የሞቱ የዱር እንስሳትን ተመልክቷል።