አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ውድመትና ዘረፋ የደረሰበት መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ዳግም ተደራጅቶ በመጀመሪያው ዙር ከ3 ሺህ በላይ ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታወቀ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታምሬ ዘውዴ፥ ተማሪዎችን መቀበል የተጀመረው ቅደመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ መሆኑን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ውድመትና ዘረፋ የደረሰበት መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ዳግም ተደራጅቶ በመጀመሪያው ዙር ከ3 ሺህ በላይ ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታወቀ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታምሬ ዘውዴ፥ ተማሪዎችን መቀበል የተጀመረው ቅደመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ መሆኑን ገልጸዋል።