የሀገር ውስጥ ዜና

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

By Feven Bishaw

February 10, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ውድመትና ዘረፋ የደረሰበት መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ዳግም ተደራጅቶ በመጀመሪያው ዙር ከ3 ሺህ በላይ ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታወቀ።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታምሬ ዘውዴ፥ ተማሪዎችን መቀበል የተጀመረው ቅደመ ዝግጅቶችን በማጠናቀቅ መሆኑን ገልጸዋል።