የሀገር ውስጥ ዜና

የኦሮሚያ ክልል ለአማራ ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

By Feven Bishaw

February 10, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል።

የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአማራ ክልል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውለውን የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለአማራ ክልል አስረክበዋል።