Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎችን አመሠገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎችን አመሠገኑ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወዳጅነት አደባባይ ለአፍሪካ መሪዎች የዕራት ግብዣ መርሐ ግብር አዘጋጅተዋል።

ማምሻውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “በጉባኤው ላይ የተገኛችሁትን ሁሉ አመሰግናችኋለሁ” ብለዋል።

“ኢትዮጵያ ሁሌም እጆቿን ዘርግታ ትቀበላችኋለች” ነው ያሉት በመልዕክታቸው።

Exit mobile version