Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ውይይት አደረጉ፡፡

የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት እድል እና አማራጮችን ለጃፓን ባለሀብቶች በጋራ የማስተዋወቅ ስራ መስራት ስለሚቻልባቸው መንገዶች በውይይቱ ተነስተዋል፡፡

በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሀብቶችን ቁጥር መጨመር በሚቻልባቸው ጉዳዮችም ጭምር መምከራቸውን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version