Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ፣ የሜዳልያ አሰጣጥ መርሃ ግብር እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ፣ ለአባላቱ የሜዳልያ አሰጣጥ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በወልድያ ከተማ እያከናወነ ነው።

በመርሃ ግብሩ ላይ የአፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ ምክትል ኤታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የሠራዊቱ አባላት መገኘታቸውን አሚኮ ዘግቧል።

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version