የሀገር ውስጥ ዜና

ዳያስፖራዎች የቦሌ ለሚና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኙ ነው

By Meseret Awoke

January 13, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራዎች የቦሌ ለሚና የቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እንዲሁም የአይ ሲ ቲ ፓርክን እየጎበኙ ነው፡፡

የጉብኝት መርሃ ግብሩ ዳያስፖራዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንዲመለከቱ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባዘጋጀው በዚህ ጉብኝት፥ ዳያስፖራዎች የኢንዱስትሪ ፓርኮችን አጠቃላይ አሰራርና የገበያ አዋጭነት በመጠየቅ ዳሰሳ በማድረግ ላይ ይገኛል።

በዘመን በየነ

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!