አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ገዳሪፍ ግዛት እና ጎንደር ከተማ መካከል ያለውን የንግድ፣ባህል እና ፖለቲካ ግንኙት ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰራ ተገለጸ።
በገዳሪፍ ዋና አስተዳዳሪ ሜጀር ጀኔራል ነስረዲን አብዲ የተመራ ልዑክ በትናንትናው ዕለት ጎንደር ከተማ መግባቱ ይታወቃል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ገዳሪፍ ግዛት እና ጎንደር ከተማ መካከል ያለውን የንግድ፣ባህል እና ፖለቲካ ግንኙት ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰራ ተገለጸ።
በገዳሪፍ ዋና አስተዳዳሪ ሜጀር ጀኔራል ነስረዲን አብዲ የተመራ ልዑክ በትናንትናው ዕለት ጎንደር ከተማ መግባቱ ይታወቃል።