Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ  መቐለ 70 እንደርታ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቐለ 70 እንደርታ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡

በፕሪሚየር ሊጉ 5ተኛ ሳምንት መርሐ ግብር በድሬዳዋ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ መቐለ 70 እንደርታ እናከድሬዳዋ ከተማ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡

የመቐለ 70 እንደርታ የማሸነፊያ ሁለት ጎሎችን ያሬድ ብርሃኑ ሲያስቆጥር አሸናፊ ሐፍቱ 3ተኛዋን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል፡፡

አሥራት ቱንጆ እና መሐመድኑር ናስር ደግሞ የድሬዳዋ ከተማን ከሽንፈት ያልታደጉን ሁለት ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.