Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ጓንዡ የሚያደርገውን ሣምንታዊ በረራ ወደ 10 አሳደገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደርገውን ሣምንታዊ የመንገደኛ በረራ ቁጥር ወደ 10 ማሳደጉን አስታወቀ፡፡

የበረራ ቁጥሩን ከማሳደጉ በፊት ወደ ከተማዋ የሚያደርገው ሣምንታዊ የበረራ መጠን ሰባት መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.