Fana: At a Speed of Life!

ለመካከለኛ ሴት መሪዎች የተዘጋጀው ፕሬዚዳንታዊ የመሪነት ስልጠና በአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመካከለኛ ሴት መሪዎች የተዘጋጀው ፕሬዚዳንታዊ የመሪነት ስልጠና በሱሉልታ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በይፋ ተጀመረ።

መርሃ ግብሩን ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በይፋ መክፈታቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.