Fana: At a Speed of Life!

የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አደም ከኳታር አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አደም መሃመድ ከኳታር አቻቸው ሌተናል ጀኔራል ጋህነም ቢን ሻሂን አል ጋህኒም ጋር ተወያይተዋል።

በውይይታቸውም ሀገራቱ ያላቸውን ወታደራዊ ግንኙነት የጋራ ጥቅምን ባስከበረ መልኩ ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል።

በኳታር ዶሃ በተካሄደው በዚህ ውይይት ከሁለቱ ሀገራት የተውጣጡ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ተሳትፈዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.