Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ከህመማቸው ፈጥነው እንዲያገግሙ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ከህመማቸው ፈጥነው እንዲያገግሙና ለጤንነታቸው መልካም ምኞታቸውን ገለፁ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ÷ፕሬዝዳንት ኤርዶኻንና ባለቤታቸው በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ ለፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን እና ቀዳማዊት እመቤት ኢሚኒ ኤርዶኻን ፈጣን ማገገምንና ጤንነትን እመኛለሁ ሲሉ በማህበራዊ ትሥሥር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.